የማህበሩ አባል ስለመሆን

የኛ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 2-ለ የደ/ጭ/ማመ/ባ/ማህበር አባል ስለመሆን፣

የኛ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 2-ለ የደ/ጭ/ማመ/ባ/ማህበር ገና ከጅምሩ የተቋቋመው በሌላ ማህበር ውስጥ በነበሩ አባላቶች ነው፡፡ ነገር ግን በነበሩበት ማህበር የነበረው አሰራር ግልፅነት የጎደለውና በተደጋጋሚ በተደረገው የማስተካከያ ጥረት ተፈላጊው ውጤት ስላለተገኘ ከማህበሩ በመውጣት የኛን ማህበር ለማቋቋም ተገደናል፡፡

በመሆኑም የየኛ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 2-ለ የደ/ጭ/ማመ/ባ/ማህበር አባል ለመሆን ሲወስኑ በሌሎች ተመሳሳይ ማህበራት የነበሩ መልካም ተሞክሮዎች በመውሰድና እጥረቶቻቸውን በማስተካከል በከፍተኛ የስራ ተነሳሽነትና በደንበኞቹ መልካም ስም ያካበተውን ማህበር እየተቀላቀላችሁ ማለት ነው፡፡

  1. የማህበሩ አባል ለመሆን ቅድመ ሁኔታ
  2. የአባል መብት
  3. የአባል ግዴታ
  4. ከአባልነት ስለማቋረጥ (ስለማሰናበት)