የኛ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 2-ለ የደ/ጭ/ማመ/ባ/ማህበር አባል ለመሆን ቅድመ ሁኔታ፣
- ማኀበሩ ለመረጠውና ስፔሻላይዝድ ለሚያደርገው የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የሚችል መስፈርቱን የሚያሟላ ተሸከርካሪ ባለንብረት የሆኑ፣
- ማኀበር የተቋቋመበትን ዓላማ እና የሚመራበትን መተዳደሪያ ደንብ የተቀበለና የትራንስፖርት ሕግና ደንብን እንዲሁም የአሰራር ሥርዓትን ጠብቀው ለመስራት ፍቃደኛ የሆኑ ፣
- በማኀበሩ ውስጥ የዘር፣ የሃይማኖትና የፆታ የቋንቋ ልዩነት ሳይደረግ ፣ በጋራ ለመስራት የመረጡ እና ኢትዮጵያዊ የሆነ በማህበር አባልነት መመዝገብ እና መደራጀት ይችላል፡፡