በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት

የኛ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 2-ለ የደ/ጭ/ማመ/ባ/ማህበር ዘመኑ ያፈራቸውን የጭነት ማመላለሻ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጫ ቴክኖሎጂዎችን (ጂፒኤስ) በመጠቀም ለማህበሩ አባላት ስለ ንብረታቸው (መኪና) ደህንነትና የስራ እንቅስቃሴ በወቅቱ ያደርሳል፡፡ የአሰራር ስርዓቱን በዘመናዊ የዳታቤዝ አስተዳደር በማገዝ ለደንበኞቹ ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት ያቀርባል፡፡ በተጨማሪም ለባለድርሻ አካሎቹ ተደራሽ ለመሆን በድረ ገጻችንና በማህበረሰብ ሚዲያ (በፌስቡክ፣ በቲውተር፣ ጉግል ፕላስና ዩቲውብ) በንቃት ይሳተፋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *