ፍትሃዊና ግልፅ የአባላት ተሸከርካሪዎች የስምሪት አገልግሎት

የኛ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 2-ለ የደ/ጭ/ማመ/ባ/ማህበር የአባል ተሸከርካሪዎች የስምሪት ፕሮግራም በዕኩልነት ላይ በመመስረት በማዘጋጀትና በወጣው የስምሪት ፕሮግራም መሠረት መፈፀሙን በመከታተል ፍትሃዊ ስምሪት ያረጋግጣል፡፡ ግልፅ የተሸከርካሪዎች ስምሪት አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት በመዘርጋት በአባላት መካከል የስምሪት አድልኦ እንዳይፈጠር ያረጋግጣል፡፡ ከማኀበሩ አባላት ውጭ የሆኑ ተሸከርካሪዎች ሥምሪት እንዳይሰጣቸው ይቀቆጣጠራል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *